አዩብ አደም

ayub adem

አቶ አዩብ አደም

– ከአዲስ አባበ ዩኒቨርሲቲ በሲቪል ምህንድስና ቢ ኤስ ሲ የተመረቀ

– በኮር ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በአማካሪ መሀንዲስነት ለአራት ዓመታት ያገለገለ

– በሲኒማቶግራፊ በግራፊክ ዲዛይን አጫጭር ስልጠናዎችን የወሰደ

– ከቱርኩ ቲ አር ቲ ተቋም ኢንተርናሽናል ሚዲያ ትሬኒንግ ሰርተፊኬት ያገኘ

– የተለያዩ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ፕሮግራሞች አዘጋጅ እና አቅራቢ

– የተለያዩ ህዝባዊ መድረኮችን አስተባባሪ እና መሪ

– በአፍሪካ ቲቪ የተለያዩ ፕሮግራሞች አዘጋጅና አቅራቢ

–  በአሊፍ ራዲዮ ፕሮግራም አቅራቢ

– በሚንበር መልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን ዋና ሥራ አስኪያጅ