መሀመድ ፈረጅ

Print

አቶ መሀመድ ፈረጅ

– በስነ-ፅሑፍ እና ጋዜጠኝነት ሰርተፊኬት

– በተለያዩ የህትመት ሚዲያዎች በአምደኝነት የሰራ

– የተለያዩ የቴሌቪዥን እና የሬዲዮ ፕሮግራሞች አዘጋጅ እና አቅራቢ

– የተለያዩ ህዝባዊ መድረኮችን አስተባባሪ እና መሪ

– የማስታወቂያ ባለሙያ

– በሶሻል ወርክስ ከብርሃን ኮሌጅ ዲፕሎማ

– በቶም ፊልምና ፎቶግራፊ ሰርተፍኬት

– የመወዳ ኪነጥበባት ዳይሬክተር የነበረ

– በአፍሪካ ቲቪ የተለያዩ ፕሮግራሞች አዘጋጅና አቅራቢ

– በአሊፍ ራዲዮ የፕሮግራም ዋና አዘጋጅ

– በሚንበር መልቲሚዲያ  ፕሮዳክሽን ማናጀር