ሁሴን ከድር

Print

አቶ ሁሴን ከድር

– ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቴአትር ጥበባት የመጀመሪያ ዲግሪ

– ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስነ-ጽሁፍ ሁለተኛ ዲግሪ

– በጋዜጠኝነት ከ1992-2000 ዓ.ም ከ5 በላይ በሚሆኑ የህትመት ሚዲያዎች ከሪፖርተርነት እስከ አዘጋጅነት የሰራ

– በብሄራዊ እና በሐገር ፍቅር ቴአትር ቤቶች ከ1989-1997 በተጋባዥ አርቲስትነት የሰራ

– በኢትዮጲያ ራዲዮ ከ1986-1990 ድረስ በቅዳሜ የመዝናኛ ፕሮግራም የተለያዩ ጽሁፎችን ሲያቀርብ የነበረ

– በአፍሪካ ቲቪ የተለያዩ ፕሮግራሞች አዘጋጅና አቅራቢ

– በአሊፍ ራዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅ

– በ1999 በማኅበራዊና ኪነ ጥበባዊ ጉዳይ ላይ ያተኩር የነበረ መጽሔት ላይ የሠራ

– ABBI weekly ጋዜጣ ላይ የሠራ

– ከ2000-2003 የነጃሺ ኦዲዮ ቪዥዋል ፕሮዳክሽን ሥራ አስኪያጅ

– ከ2004 -2006 የነጃሺ ማተሚያ ድርጅት የትርጉምና የመጽሐፍ ዝግጅት ክፍል የሠራ

– ከ2006 ጀምሮ በግል መጽሐፍት አዘጋጅ፣ አርታኢና አሳታሚ

– አምስት መጽሐፍትን ተርጉሞ ያሳተመ

– በሚንበር መልቲሚዲያ ፕሮዳክሽን – ፕሮግራም ሱፐርቫይዘር